DW Amharic የግንቦት 17 ቀን 2017 የዓለም ዜና

የዓለም ዜና

25-05-2025 • 8 minutos

በኢትዮጵያ “ኤምፖክስ” ተብሎ በሚጠራው የጦጣ ፈንጣጣ የተያዘ ሰው መገኘቱን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። ፕሬዝደንት ኢሳያስ አፈወርቂ የኤርትራ መንግሥት እና ሕዝብ ለኢትዮጵያ “ተሐድሶ ወይም ለውጥ በከፍተኛ ተስፋ ባደረጉት ያልተቆጠበ ድጋፍ ድንገት በተፈጠሩ ክስተቶች ምክንያት እንደማይቆጩ” ተናገሩ። በጋዛ በአንድ ቀን 38 ሰዎች በእስራኤል ጥቃቶች መገደላቸውን የሐማስ የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። ሩሲያ እና ዩክሬን በሦስት ዙር ያካሔዱትን የጦር ምርኮኞች ልውውጥ አጠናቀቁ። የጀርመን የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር አሌክሳንደር ዶብሪንት የተወሰኑ ስደተኞች ቤተሰቦቻቸውን ወደ ጀርመን ከማምጣት የሚከለክል ሕግ እየተዘጋጀ መሆኑን አረጋገጡ።

Te podría gustar

Hora 25
Hora 25
SER Podcast
Más de uno
Más de uno
OndaCero
Hoy por Hoy
Hoy por Hoy
SER Podcast
Un tema Al Día
Un tema Al Día
elDiario.es
Javier Cárdenas - Levántate OK
Javier Cárdenas - Levántate OK
JAVIER CÁRDENAS-Levántate OK
La Brújula
La Brújula
OndaCero
La Ventana
La Ventana
SER Podcast
Saldremos Mejores
Saldremos Mejores
Podium Podcast
Castillón Confidencial
Castillón Confidencial
Albert Castillón
Carne Cruda Podcast
Carne Cruda Podcast
La República Independiente de la Radio